በአማራ ክልል የህዝቡን የልማት ጥያቄዎች ለመመለስ የተመደበው በጀት ለታለመለት… በአማራ ክልል የህዝቡን የልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት የተመደበው በጀት ለታለመለት ዓላማ እንዲውል የተጠናከረ ክትትል፣ ቁጥጥርና ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ገንዘብ ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቢሮው የ2017 ዓ.ም የስድስት ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በደሴ ከተማ እያካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የቢሮው ኃላፊ… Feb. 19, 2025, 10:02 a.m. Read More
# በሶስት ክልሎች ተግባራዊ የሚሆን የ33 ሚሊዮን ዶላር ፕሮግራም ትውውቅ ይ… የአብከመ ገንዘብ ቢሮ ከዩኒሴፍ ጋር በመተባበር በማስተር ካርድ ፋውንዴሽን በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በ3 ክልሎች የሚተገበር እና ለ3 ዓመት የሚቆይ የ33 ሚሊዮን ዶላር ፕሮግራም ትውውቅ አድርጓል፡፡ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ገንዘብ ቢሮ ኃላፊ የተከበሩ ጥላሁን መሃሪ(ዶ/ር) በፕሮግራሙ ትውውቅ ላይ ንግግር ባ… Feb. 19, 2025, 10:01 a.m. Read More
የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ ከፕሮጀክቶች ከዕቅድ በላይ ሀብት ማግኘቱን አስታወቀ። ባሕር ዳር: ጥር 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ምክር ቤት የበጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚከታተላቸውን ተቋማት የስድስት ወራት ሪፖርት ገምግሟል። በዚህም የገንዘብ ቢሮ አፈጻጸም ቀርቧል። የቢሮውን ሪፖርት ያቀረቡት የቢሮው ኀላፊ ጥላሁን መሐሪ (ዶ.ር) ከፌዴራል፣ ከውስጥ ገቢ፣ ከእርዳታ እ… Feb. 19, 2025, 9:59 a.m. Read More
የካፒታል ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ችግር ያለበት ስለሆነ ትኩረት ተሰጥቶበት ሊሰራ … የአብክመ ገንዘብ ቢሮ ከክልል ባለበጀት መስሪያቤቶች ጋር በበጀት አዘገጃጀት ፣አጠቃቀም እና የ2017 በጀት ዓመት የካፒታል ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ዙሪያ የውይት መደረክ አካሄደ ፡፡ በውይይት መድረኩ የተገኙት የገንዘብ ቢሮ ም/ቢሮ ኃላፊ አቶ አታለይ ጥላሁን በጀት አስተዳደር ማለት ያለውን ውስን ሃብት ስራ እና በጀት… Feb. 5, 2025, 3:35 p.m. Read More
የኦዲት ግኝት ያለባቸው ተቋማት እርምት እንዲወስዱ የመንግሥት ወጪ አሥተዳደር … ደሴ: ታኅሣሥ 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት የመንግሥት ወጪ አሥተዳደር እና ቁጥጥር ቋሚ ኮሚቴ የከፋ የኦዲት ግኝት አለባቸው ያላቸውን ተቋማት ከባለድርሻ አካላት ጋር በመኾን በቀጣይ መደረግ በሚገባቸው አቅጣጫዎች ዙሪያ በኮምቦልቻ ከተማ ምክክር አድርጓል። ቋሚ ኮሚቴው የቃሉ ወረዳ፣ የኮምቦ… Feb. 5, 2025, 3:30 p.m. Read More
ተቋማት በኦዲት የተገኘባቸውን ጉድለት እንዲያርሙ ተጠየቀ። በአማራ ክልል ምክር ቤት የመንግሥት ወጭ አሥተዳደር እና ቁጥጥር ቋሚ ኮሚቴ የኦዲት ግኝት ካለባቸው ተቋማት ጋር ውይይት አድርጓል። ለሦስት ቀናት በተደረገ ውይይትም የተቋማት የኦዲት ግኝት ሪፖርት ቀርቧል። የተገኙ ጉድለቶችን ለማስተካከል የተሠሩ ሥራዎች፣ ከአቅም በላይ የኾኑ እና ሌሎች ችግሮችም ተነስተው ውይይት … Feb. 5, 2025, 3:17 p.m. Read More
የእርዳታና ብድር ሃብት አጠቃቀም ትኩረት ተሰጥቶ ሊሰራ ይገባል የአብክመ ገንዘብ ቢሮ ከፈፃሚ ሴክተር መ/ቤት ኃላፊዎችና የፕሮጀክት ባለሙያዎች እንዲሁም ከእርዳታና ብድር ፕሮጀክትቶችና ፕሮግራሞች አስተባባሪዎች ጋር የእርዳታና ብድር የሃብት አጠቃቀምን ገምግሟል፡፡ የአብክመ ገንዘብ ቢሮ ም/ቢሮ ኃላፊ አቶ አታላይ ጥላሁን በግምገማው እንደገለፁት ለክልሉ ከሚመደበው መደበኛ በጀት … Feb. 5, 2025, 3:12 p.m. Read More
በአማራ ክልል በጦርነቱ ምክንያት እየደረሰ ያለውን ውድመት በሰሜኑ ጦርነት ልክ… የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ በክልሉ በተፈጠረው ሰው ሰራሽና ተፈጥሮ አደጋ ምላሽ ለመስጠት የመንግስትና የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የጋራ ምክክር መድርክ አካሄደ፡፡ የአብክመ ገንዘብ ቢሮ ም/ቢሮ ኃላፊ አቶ አታለይ ጥላሁን በአማራ ክልል የሰሜኑ ጦርነት ያስከተለውን ወድመት ጨምሮ አሁን በክልላችን ከተፈጠረው ግጭት ጋ… Feb. 5, 2025, 3:11 p.m. Read More
የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች በክልሉ በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ አደጋ ለደረሰ ውድ… በአብክመ ገንዘብ ቢሮ በክልሉ በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ አደጋ ለተጐዱ አካባቢዎች ድጋፍ ለማድረግ ከመንግስትና ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጋር ውይይት ተካሄደ፡፡ በምክክር መድረኩ የተገኙት የገንዘብ ቢሮ ኃላፊ ጥላሁን መሃሪ ዶ/ር ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በክልሉ ኮቪድን ጨምሮ በተለያዩ የሰላም ማጣት ምክንያቶች ከፍተኛ… Feb. 5, 2025, 2:57 p.m. Read More
የሙስና ትግሉ የሁሉንም ህብረተሰብ ርብርብ እንደሚጠይቅ ተገለፀ፡፡ የአብክመ ገ… የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ገንዘብ ቢሮ የመንግስት አገልግሎት አሰጣጥና ብልሹ አሰራር ያለቸው ተዛማጅነት በሚል ርዕስ ከቢሮው ሰራተኞች ጋር የፓናል ውይይት አካሂዷል፡፡ በፓናል ውይይቱ የተገኙት የገንዘብ ቢሮ ም/ቢሮ ኃላፊ አቶ አታለይ ጥላሁን የፀረ ሙስና ትግሉ ውስብስብ እንደሆነ ገልፀው በየጊዜው ትኩረት ሰ… Feb. 5, 2025, 2:55 p.m. Read More
ሰብዓዊ ድጋፍ ሰጭ ድርጅቶች በአማራ ክልል ለደረሰው የሰባዊና ማህበራዊ ቀውስ … የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ በክልሉ መንግስትና የሲቪል ማህበርሰብ ድርጅቶች ጋር በክልሉ ለተከሰተው ሰው ሰራሽ እና የተፈጥሮ አደጋ ዙሪያ የሚመክር የአጋርነት መድረክ አካሄደ፡፡ በአማራ ክልል በሰሜኑ ጦርነት እና አሁን ላይ በተፈጠረውና አንድ ዓመት በላይ ባስቆጠረው ግጭት ምክንያት በገንዘብ ሊተመን የማይችል ሰብዓዊ… Feb. 5, 2025, 2:52 p.m. Read More
በእርዳታና ብድር የሚመጣን ሃብት ለታለመለት አላማ ለማዋል ከመንግስት አስፈፃሚ… ጥላሁን መሃሪ (ዶ/ር) የአብክመ ገንዘብ ቢሮ ኃላፊ ************************* ገንዘብ ቢሮ ለክልል ም/ቤት የፋይናንስ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎችና አባላት በሰጠው ስልጠና የእርዳታና ብድር ሃብት ለታለመለት… Feb. 5, 2025, 2:30 p.m. Read More