በፈፃሚ ተቋማት ላይ የተጠያቂነት ስርዓት ተግባራዊ ሊሆን ይገባል ሲሉ የምክር … የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ገንዘብ ቢሮ የክልል ም/ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላትና ሰብሳቢዎች በተገኙበት በመንግስት ግዥና ፋይናንስ አስተዳደር ዙሪያ የግንዛቤ ማሳደጊያ ስልጠና ሰጥቷል፡፡ የአብክመ ገንዘብ ቢሮ ኃላፊ የተከበሩ ጥላሁን መሃሪ (ዶ/ር) በስልጠናው የፋይናንስ ቋሚ ኮሚቴ አባላቱ ተቋማትን ድጋፍ ሲያ… Feb. 5, 2025, 2:24 p.m. Read More
ችግሮችን የሚፈታና በእውቀት ላይ የተመሰረተ ስልጠና እየተሰጠ መሆኑ ተገለፀ። የክልሉ ገንዘብ ቢሮ በመንግሥት ግዥ እና ፋይናንስ አስተዳደር ዙሪያ ለክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎች እና አባላት በእውቀት ላይ ተመስርተው የክትትል ስራዎችን ለመስራት የሚያስችል ሥልጠና እየሰጠ ነው። የክልል ም/ቤት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢና አባላቱ የመንግሥትን የፋይናንስ አስተዳደር እና ግዥ ሥርዓቱን ተገንዝ… Feb. 5, 2025, 11:31 a.m. Read More
የአማራ ክልል ምክር ቤት የተቋማትን ፋይናንስ ሲከታተል እና ሲቆጣጠር የሚያጋጥ… ባሕር ዳር: ኅዳር 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የክልሉ ገንዘብ ቢሮ በመንግሥት ግዥ እና ፋይናንስ አሥተዳደር ዙሪያ ለክልል ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ሠብሣቢዎች እና አባላት ሥልጠና እየሰጠ ነው። በአማራ ክልል ምክር ቤት የመንግሥት ወጭ አሥተዳደር ቋሚ ኮሚቴ አባል እናትነሽ በዛብህ እንዳሉት የመንግሥት ወጭን በተገ… Feb. 5, 2025, 11:30 a.m. Read More
የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ ለክልል ም/ቤት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎችና አባላት ስ… የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ ለአማራ ክልል ም/ቤት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎችና የም/ቤት አባላት በመንግስት ግዥና ፋይናንስ አስተዳደር ዙሪያ ስልጠና እየሰጠ ነው፡፡ በስልጠና መድረኩ ላይ የተገኙት የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ ኃላፊ ጥላሁን መሃሪ (ዶ/ር) የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላልፈው ስልጠናው የተዘጋጀው… Feb. 5, 2025, 11:12 a.m. Read More
በአማራ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍና ሌሎች አቅርቦቶች ተደራሽ እንዲኾኑ የተግባቦት … ባሕር ዳር : ኅዳር 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ አዘጋጅነት የፌዴራል የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን የሥራ ኃላፊዎች የክልል ሴክተር መሥሪያ ቤት መሪዎች እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅት ተወካዮች የተገኙበት በሰብዓዊ ድጋፍና ሌሎች አቅርቦቶች ዙሪያ የሚመክር መድረክ በባሕርዳር ተካሂ… Feb. 5, 2025, 11:04 a.m. Read More
#ቢሮው የ2017 በጀት ዓመት የእቅድ ኦረንቴሽን አካሄደ የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ገንዘብ ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት እቅድ ውይይት መድረክ ከዞንና ሪጅኦፖሊታን ከተማ አሰተዳደሮች ጋር ገምግሟል፡፡ በቢሮው የእቅድ ዝግጅት ክትትልና ግምገማ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ መልካሙ በኩል የ2017 በጀት ዓመት እቅድ ቀርቦ ተገምግሟል፡፡ ከቀረበው እቅድ በመነሳተም በመድረ… Feb. 5, 2025, 10:47 a.m. Read More
The 2017 budget program has started A discussion on the launch of the budget program was held at the Abkem Money Office in the presence of regional budget office officials and budget experts. Tilahun Mehari (Dr.), Head of the Finance … June 19, 2024, 10:02 a.m. Read More